St. Michael Ethiopian Orthodox Church Columbus Ohio
  • Home
  • About
  • Services and Calendar
  • News and Articles
  • Contact
ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ወገብረ መንፈስ ቅዱስ ​የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን  Debre Genet Saint Michael and Abune Gebre Menfes Kidus Ethiopian Orthodox Tewahedo Church
"የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል፥
​ያድናቸውማል። እግዚአብሔር ቸር እንደ ሆነ ቅመሱ እዩም፤
በእርሱ የሚታመን ሰው ምስጉን ነው።"   
​መዝሙር 33፡7​​
"The angel of the Lord encamps around those who fear him,and he delivers them. Taste and see that the Lord is good; blessed is the man who trusts in him." 
       Psalm 34: 7
​
Picture

Who We Are?

Saint Michael Ethiopian Orthodox Tewahedo Church is Non profit organization located in Columbus, OH which abides by the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church, its teaching and religious regulation with respect to matters of faith, worship and creed. ​

Our History

The Church was established by few Ethiopian immigrants as their place of worship to establish and maintain a Church of religious worship in accordance with the teaching of Christianity as adopted by the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church. read more

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ​የሃይማኖት መሰረት
ሁሉን በያዘ ሰማይንና ምድርን የሚታየውንና የማይታየውን በፈጠረ በአንድ አምላክ በእግዚአብሔር አብ እናምናለን። 
ዓለም ሳይፈጠር ከእርሱ ጋር በነበረ የአብ አንድ ልጅ በሚሆን በአንድ ጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ እናምናለን
 ተጨማሪ ያንብቡ... 
ጌታ ማኅየዊ በሚሆን ከአብ በሰረፀ በመንፈስ ቅዱስም እናምናለን:: 
ከሁሉ በላይ በምትሆን ሐዋርያት በሰበሰብዋት በአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን እናምናለን።
 ኃጢአትን ለማስተሥረይ በአንዲት ጥምቀት እናምናለን። 
​የሙታንንም መነሣት ተስፋ እናደርጋለን የሚመጣውንም ሕይወት ለዘለዓለሙ
​አሜን። 

The Ethiopian Orthodox Tewahedo Statement of Faith
We believe in one God, God the Father, the Almighty,
​Who created heaven and earth, and all things, seen and unseen.
We believe in one Lord Jesus Christ, the Son of GOD​ Read More 
Yes, we believe in the Holy Spirit, the Lord, the Giver of Life...
and in one holy, orthodox and apostolic church. 
​We confess one baptism for the remission of sins.  
We look for the resurrection of the dead, and the life of the coming age.
​ Amen!!!

ጥምቀት-Timiket(Epiphany)
የጥምቀት በዓል በክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች በተላይም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ኢየሱስ ክርስቶስ በ30 ዓመቱ በፈለገ ዮርዳኖስ በመጥምቁ ዮሐንስ እጅ በዮርዳኖስ ባህር የተጥመቀበትን ዕላት የሚያስታውሰው ኤጵፋንያ በመባልም የሚታወቀው
​ደማቅ በዓል ነው more..
In 2017, the Ohio state Governor John R. Kasich and 
Lieutenant Governor Mary Taylor
,  recognize the first annual Timiket celebration by Saint Michael Ethiopian Orthodox Church in Columbus Ohio.
Picture

​​

​
Our church is located at:
3425 Refugee RD 
Columbus,  OH 43232
Powered by Create your own unique website with customizable templates.
  • Home
  • About
  • Services and Calendar
  • News and Articles
  • Contact